Category: Event

የኢትዮጵያ የዳስፖራ አገልግሎት አመራሮች የዉጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩቱን ጎበኙ

የኢትዮጵያ የዳስፖራ አገልግሎት አመራሮች የዉጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩቱን ጎበኙነሐሴ 11/2015 ዓ.ም በዶ/ር መሐመድ ኢድሪስ የተመራ 6 አባላት ያሉት  የኢትዮጵያ ዲያስፖራ  አገልግሎት የማናጅመንት ቡድን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት የስራ እንቅስቃሴን የጎበኙ ሲሆን የውጭ…

የወጭ ጉዳይ ኢንስትትዩት በወጪ ጉዳይ ሚንስቴር አዲስ  የስራ ስምሪት ለወሰዱ ስልጠና ሰጠ

የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት የስልጠናና ማማከር ዳይሬክቶሬት በውጭ ጉዳይ ሚንስቴር  አዲስ የስራ ስምሪት ለተመደቡ 117 ለሚሆኑ ድፕሎማቶች እና የአስተዳደር ዘርፍ ሰራተኞች ለ 6 ቀናት የቆየ የአቅም ግንባታ ስልጠና  ሰጠ፡፡ስልጠናው ኢትዮጵያ ከውጭ…

Training on the European Union policy, structure and functions

IFA has conducted training on the European Union policy, structure and functions for three days ( July 25-27, 2023). The two trainers, Mr.Diederick and Mr.Teun, are from the Netherlands Institute called Clingendael. Trainees are drawn from researchers of IFA, Ministry of Foreign Affairs, the Parliament, the Ministry of Finance, Investment Commission, Intelligence and Ministry of Defence. This capacity building programme is part of the three years support by the Embassy of the Netherlands in Addis Ababa. The training has been organized by Training Directorate of IFA.

‘‘ነገን ዛሬ እንትከል’’ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት

የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ኃላፊዎች እና ሠራተኞች የ2015 ዓ.ም አረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብርን በእሬቻ የህዝብ መናፈሻ ቦታ በተሳካ ሁኔታ አከናወኑ፡፡ የተተከሉት ችግኞች ለምግብነት የሚውሉ የተለያዩ አይነት ፍራፍሬዎች  ሲሆን  ይህም በዘንድሮ አመት ለምግብነት…