Category: Event

የፌደራል መንግስት የፖሊሲና የምርምር ተቋማት   የፖሊሲ ጥናት የጋራ መድረክ አቋቋሙ፡

የፌደራል መንግስት የፖሊሲና የምርምር ተቋማት   የፖሊሲ ጥናት የጋራ መድረክ አቋቋሙ፡ የፖሊሲ ጥናት የጋራ መድረኩ ነኀሴ 24/2015 ዓ.ም ሁለት ዩኒቨርሲቲዎችን እና ስምንት የምርምር ተቋማት እንዲሁም የኢትዮጵያ የአመራር ልህቀት አካዳሚ፣ የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ…

ነኀሴ 18/2015 ዓ.ም የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት የ2015 በጀት አመት እቅድ የስራ አፈጻጸም ሪፖርት እና የ2016 በጀት አመት እቅድን ተመለከተ፡፡

ነኀሴ 18/2015 ዓ.ም የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት የ2015 በጀት አመት እቅድ የስራ አፈጻጸም ሪፖርት እና የ2016 በጀት አመት እቅድን ተመለከተ፡፡ የ2015 በጀት አመት የእቅድ ስራ አፈጻጸም ክንውኑን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት የስትራቴጂያዊ…

የኢትዮጵያ የዳስፖራ አገልግሎት አመራሮች የዉጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩቱን ጎበኙ

የኢትዮጵያ የዳስፖራ አገልግሎት አመራሮች የዉጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩቱን ጎበኙነሐሴ 11/2015 ዓ.ም በዶ/ር መሐመድ ኢድሪስ የተመራ 6 አባላት ያሉት  የኢትዮጵያ ዲያስፖራ  አገልግሎት የማናጅመንት ቡድን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት የስራ እንቅስቃሴን የጎበኙ ሲሆን የውጭ…

የወጭ ጉዳይ ኢንስትትዩት በወጪ ጉዳይ ሚንስቴር አዲስ  የስራ ስምሪት ለወሰዱ ስልጠና ሰጠ

የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት የስልጠናና ማማከር ዳይሬክቶሬት በውጭ ጉዳይ ሚንስቴር  አዲስ የስራ ስምሪት ለተመደቡ 117 ለሚሆኑ ድፕሎማቶች እና የአስተዳደር ዘርፍ ሰራተኞች ለ 6 ቀናት የቆየ የአቅም ግንባታ ስልጠና  ሰጠ፡፡ስልጠናው ኢትዮጵያ ከውጭ…

Training on the European Union policy, structure and functions

IFA has conducted training on the European Union policy, structure and functions for three days ( July 25-27, 2023). The two trainers, Mr.Diederick and Mr.Teun, are from the Netherlands Institute called Clingendael. Trainees are drawn from researchers of IFA, Ministry of Foreign Affairs, the Parliament, the Ministry of Finance, Investment Commission, Intelligence and Ministry of Defence. This capacity building programme is part of the three years support by the Embassy of the Netherlands in Addis Ababa. The training has been organized by Training Directorate of IFA.